July 27, 2026

Month: March 2018

ኢትዮጵያዊቷ ነፃነት ጉደታ በቫሌንሺያ የዓለም ሪኮርድ በመስበር የግማሽ ማራቶን ሻምፒዮን ሆነች

ኬንያዊው ጂኦፍሬይ ካምዎሮር በወንዶቹ ፉክክር በተከታታይ ለ3ኛ ግዜ ሻምፒዮን ሆኗል ኢትዮጵያ ለውድድሩ ከተዘጋጁት 4 የወርቅ ሜዳልያዎች 3ቱን በማሸነፍ የአጠቃላይ የበላይነቱን...

በበርሚንግሀሙ የዓለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለሀገራቸው የምንግዜም ሁለተኛውን ምርጥ ውጤት አስመዘገቡ

የገንዘቤ ዲባባ ድርብ ድል በዓለም እና በኢትዮጵያ አትሌቲክስ የቤት ውስጥ ውድድሮች ታሪክ አዲስ የስኬት ሪኮርዶችን አስጨብጧታል ዮሚፍ ቀጄልቻ የ3000ሜ. የዓለም...

ኢትዮጵያዊቷ ገንዘቤ ዲባባ በበርሚንግሀም የ3000ሜ. የዓለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮንነት ክብሯን አስጠበቀች

17ኛው የአይ.ኤ.ኤ.ኤፍ የዓለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና ትላንት ምሽት በበርሚንግሀም ሲጀመር ኢትዮጵያ በሴቶች 3000ሜ. በገንዘቤ ዲባባ አማካይነት የወርቅ ሜዳልያ ድልን ተጎናፅፋለች፡፡...