23ኛው የአይ.ኤ.ኤ.ኤፍ የዓለም ግማሽ ማራቶን ሻምፒዮና ዛሬ ምሽት በስፔን ቫሌንሺያ ይካሄዳል
በአለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማሕበር የበላይ ተቆጣጣሪነት እና በስፔኗ ምስራቃዊ የባሕር ዳርቻ ከተማ ቫሌንሲያ አስተናጋጅነት ዘንድሮ ለ23ኛ ግዜ የሚካሄደው የዓለም...
ኢትዮጵያውያኑ ኬና ቱፋ እና አለምናት ዋለ በሴቶች 3000 ሜትር መሰናክል ለዳይመንድ ሊግ ፍፃሜ የሚያበቃ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።
አራት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለብራሰልስ ዳይመንድ ሊግ የሴቶች 5000 ሜትር ፍፃሜ ማለፋቸውን አረጋግጠዋል።
ብርቄ ሀይሎም በሴቶች 1500 ሜትር ለብራሰልሱ የዳይመንድ ሊግ ፍፃሜ ማለፏን አረጋግጣለች
የዳይመንድ ሊግ የሴቶች 800 ሜትር፡ ፅጌ ዱጉማ በብራሰልሱ የፍፃሜ ውድድር ላይ ተሳታፊነቷን ለማረጋገጥ ተቃርባለች
MARTA ALEMAYO WINS GOLD AS SENIOR TEAMS SECURE DOUBLE TITLES
በአለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማሕበር የበላይ ተቆጣጣሪነት እና በስፔኗ ምስራቃዊ የባሕር ዳርቻ ከተማ ቫሌንሲያ አስተናጋጅነት ዘንድሮ ለ23ኛ ግዜ የሚካሄደው የዓለም...
የገንዘቤ ዲባባ ድርብ ድል በዓለም እና በኢትዮጵያ አትሌቲክስ የቤት ውስጥ ውድድሮች ታሪክ አዲስ የስኬት ሪኮርዶችን አስጨብጧታል ዮሚፍ ቀጄልቻ የ3000ሜ. የዓለም...
17ኛው የአይ.ኤ.ኤ.ኤፍ የዓለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና ትላንት ምሽት በበርሚንግሀም ሲጀመር ኢትዮጵያ በሴቶች 3000ሜ. በገንዘቤ ዲባባ አማካይነት የወርቅ ሜዳልያ ድልን ተጎናፅፋለች፡፡...
17ኛው የአይ.ኤ.ኤ.ኤፍ የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ይጀመራል ኢትዮጵያ በአራት ሴቶች እና አምስት ወንድ አትሌቶች ትወከላለች ከዛሬ ምሽት...
በምድረ ሕንድ የተመዘገበ ብቸኛው የአይ.ኤ.ኤ.ኤፍ የወርቅ ደረጃ ያለው የጎዳና ላይ ውድድር የሆነው የኤርቴል ዴሊሂ ግማሽ ማራቶን የፊታችን ሕዳር 10/2010 ዓ.ም....